የምርቃን ስርዓተ ከበራ ኃይል በሰሜን ወሎ ማኅበረሰብ
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ የምርቃን ስርዓተ ከበራ የሚያስገኘውን ማኅበረ-ስነልቦናዊ ፋይዳ መመርመር ነው፡፡ ስለሆነም የሰሜን ወሎ ማኅበረሰብን ፍልስፍና፣ አስተሳሰብ እንዲሁም አመለካከት ለመረዳት ላቅ ያለ ሚና ይኖረዋል፡፡ ጥናቱ በባህርይው ከአይነታዊ ምርምር የሚዋገን ነው፡፡ በተለያዩ መስፈርቶች ከተመረጡ የመረጃ አቀባዮች በምልከታ ፣ በቃለ መጠይቅ እንዲሁም በቡድን ውይይት የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዴዎች የተሰበሰበውን መረጃ በሀቲታዊ ትንተና ስልት እየተተነተነ እና በክዋኔ...
Saved in:
| Main Author: | |
|---|---|
| Format: | Article |
| Language: | Amharic |
| Published: |
Institute of Ethiopian Studies
2025-07-01
|
| Series: | Journal of Ethiopian Studies |
| Subjects: | |
| Online Access: | https://ejol.aau.edu.et/index.php/JES/article/view/12107 |
| Tags: |
Add Tag
No Tags, Be the first to tag this record!
|